top of page

ጳጉሜ 1፣2015 - እየተገነቡ ያሉ 6 መሸጋገሪያ ድልድዮች ከመጪው ጥር ወር በፊት ይጠናቀቃሉ ተብሎ ተስፋ ተደርጓል


የአዲስ አበባን የትራፊክ መጨናነቅ ያቃልላሉ ተብሎ ተስፋ የተጣለባቸው ግዙፍ መሸጋገሪያ ድልድዮች በ 2.7 ቢሊዮን በር እየተገነቡ ነው ተባለ፡፡


ድልድዮቹ ስድስት ሲሆኑ ከመጪው ዓመት ጥር ወር በፊት ይጠናቀቃሉ ተብሎ ተስፋ ተደርጓል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page