top of page

እንግሊዝ ስኮትላንድ ፣ ዌልስ እና ሰሜን አየርላንድን ወደሚይዘው የዩናይትድ ኪንግደም ገበያ ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ምርቶችን ከታሪፍ ነፃ ማቅረብ ልትጀምር ነው


ሰኔ 13፣2015


እንግሊዝ ስኮትላንድ ፣ ዌልስ እና ሰሜን አየርላንድን ወደሚይዘው የዩናይትድ ኪንግደም ገበያ ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ምርቶችን ከታሪፍ ነፃ ማቅረብ ልትጀምር ነው፡፡


በኢንዱስትሪ ፓርኮች ላይ አምራቾች ምርቶቻቸው ወደ ዩናይትድ ኪንግደም ገበያ ከታሪፍ ነፃ የሚያቀርቡበት የንግድ ማዕቀፍ የመክፈቻ ዝግጅት ተካሂዷል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page