top of page

እስከ 8 ሺህ በመቶ ከፍ የተደረገው የቤት ግብር ክፍያ

Updated: Jun 30


ጅምር ቤቶችን ጭምር የቤት ግብር እንዲከፈልባቸው የሚያስገድደው የቤት ግብር ህግ በአዲስ አበባ ስራ ላይ ውሏል፡፡


ቀድሞ ከነበረው እስከ 8 ሺህ በመቶ ከፍ የተደረገው የቤት የግብር ክፍያ የተጋነነ እና ከአቅም በላይ የሆነ ገንዘብ ተጠይቀናል የሚሉት በርክተዋል፡፡


አዋጁ የህግ ጥሰት ያለበት እንደሆነም የሚናገሩ አሉ፡፡


ንጋቱ ረጋሣ በጉዳዩ ላይ ባለሙያና በከተማ አስተዳደሩ የገቢዎች ቢሮን ጠይቋል፡፡



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page