top of page

ኢትዮጵያ ያሏት የአምቡላንሶች ቁጥር ከ4,000 በታች መሆኑ ተነግሯል

በኢትዮጵያ የድንገተኛ አደጋ ህክምናን ለማሻሻል እና ለስራው መቀልጠፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ዘመናዊ አምቡላንሶች ቁጥር ከሚጠበቀው በታች ነው ተባለ፡፡


ሀገሪቱ ያሏት የአምቡላንሶች ቁጥር ከ4,000 በታች መሆኑ ተነግሯል፡፡


ይህንንም ለማስተካከል የዘመናዊ አምቡላንሶች ግዢ ለመፈፀም ሂደት ላይ ነው ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page