top of page

ኢትዮጵያ የምታመርተውን ያህል ከቡና የወጪ ንግድ እንዳትጠቀም ካደረጓት ምክንያቶች አንዱ እሴት ጨምራ አለመላኳ መሆኑ ይነገራል


ሰኔ 7፣2015


ኢትዮጵያ የምታመርተውን ያህል ከቡና የወጪ ንግድ እንዳትጠቀም ካደረጓት ምክንያቶች አንዱ እሴት ጨምራ አለመላኳ መሆኑ ይነገራል፡፡


በሌላ በኩል የቡናና ሻይ ባለስልጣን የኢትዮጵያ ቡና ገዥዎች ራሳቸው እሴት በመጨመርና ከሌሎች ሃገራት ቡና ጋር ቀላቅለው በመቀመም እና በመሸጥ ለማትረፍ ስለሚፈልጉ ጥሬ ቡና እንዲላክላቸው ይፈልጋሉ ይላል፡፡


መፍትሄው ምንድነው?


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page