top of page

ኢትዮጵያ ወደ ብሪክስ ስምምነት ለመግባት ማመልከቻ ማስገባቷ ተሰማ


ሰኔ 22፣2015


ብራዚል፣ ህንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካን ወዳጣመረው እና ብሪክስ ተብሎ ወደ ሚጠራው ማህበር ኢትዮጵያ ለመግባት ማመልከቻ ማስገባቷ ተሰማ።


የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በወቅታዊ ጉዳዮች ለይ መግለጫ ሰጥቷል።


የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page