ኢትዮጵያ ሁለት ዓይነት የመሬት አስተዳደር ሥርዓትን እንደምትከተል ይነገራል::
- Aug 5
- 1 min read
ሐምሌ 29 2018
ኢትዮጵያ ሁለት ዓይነት የመሬት አስተዳደር ሥርዓትን እንደምትከተል ይነገራል::
ይህም የከተማ የመሬት አስተዳደር ሥርዓትና የገጠር የመሬት አስተዳደር ሥርዓት ተብሎ እንደሚጠራም ሰምተናል::
በዚህም የከተማው በአንድ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የገጠሩም እንዲሁ በሌላ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት እየተመራ ይገኛል::
ከመሬት ባለቤትነት ጉዳይ ባለፈ የአጠቃቀም ጉዳይም ያልተፈቱ ችግሮች እንዳሉበት ይነገራል።
የገጠሩን መሬት አስተዳደር በአግባቡ እየተመራ መሆኑ ይነገራል፡፡
በአተገባበሩ ላይ ግን መደበላለቅ እንዳለ ሰምተናል፡፡
ይህ የሀላፊነት መደበላለቅ ምን አስከተለ? ስትል ማርታ በቀለ ጠይቃለች
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....
_edited.jpg)




Comments