top of page

መጋቢት 11፣2016 - አዋጁ በክልሎች ላይ ጫናውን ያበረታዋል ተብሎ ተተችቷል

  • sheger1021fm
  • Mar 20, 2024
  • 1 min read

ከዚህ ቀደም እንደ መንገድ፣ የባቡር መስመር ግንባታ እና መሰል በፌዴራል መንግስት ለሚሰሩ መሰረተ ልማቶች ከቦታቸው ለሚነሱ ሰዎች ካሣ ይከፈል የነበረው በፕሮጀክቱ ባለቤት እንደነበር ይታወቃል፡፡


አሁን ይህን አሰራር የሚሽር እና ካሣውን ክልሎች እንዲከፍሉ የሚደነግግ ረቂቅ ህግ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡


አዋጁ በክልሎች ላይ ጫናውን ያበረታዋል ተብሎም ተተችቷል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Hozzászólások


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page