top of page

ነሐሴ 5፣2015- ዜጎች ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱት ሕመማቸው ከበረታ በኋላ መሆኑን ጥናት አሳይቷል

  • sheger1021fm
  • Aug 11, 2023
  • 1 min read

በኢትዮጵያ የጤና ማዕከላት ግንባታ ባለፉት ዓመታት በብዙ መልኩ ቢካሄድም በተለያዩ ምክንያቶች ግን የሚጠበቀውን ያህል ዜጎች እየተጠቀሙበት አይደለም ተባለ፡፡


አብዛኞቹ ዜጎች ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱት ህመማቸው ከበረታ በኋላ መሆኑን ጥናት አሳይቷል፡፡


ምህረት ስዩም


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page