ነሐሴ 5፣2015- ዜጎች ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱት ሕመማቸው ከበረታ በኋላ መሆኑን ጥናት አሳይቷል
- sheger1021fm
- Aug 11, 2023
- 1 min read
በኢትዮጵያ የጤና ማዕከላት ግንባታ ባለፉት ዓመታት በብዙ መልኩ ቢካሄድም በተለያዩ ምክንያቶች ግን የሚጠበቀውን ያህል ዜጎች እየተጠቀሙበት አይደለም ተባለ፡፡
አብዛኞቹ ዜጎች ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱት ህመማቸው ከበረታ በኋላ መሆኑን ጥናት አሳይቷል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments