top of page

ህዳር 10፣2016 - አርብቶ አደሮቹ ካለፈው ድርቅ መልሶ መቋቋም እንደቸገራው ተናግረዋል

ለአምሰት እና ስድስት የዝናብ ወቅቶች ዝናብ ጠብ ባለማለቱ በድርቅ ሲጎዱ የነበሩት የቦረና አርብቶ አደሮች በአሁኑ ጊዜ የየወቅቱን ዝናብ እያገኙ መሆኑ ተሰምቷል።


አርብቶ አደሮቹ ባለፈው ድርቅ እንስሶቻቸው ስላለቁባቸው መልሶ መቋቋም እንደቸገራው ተናግረዋል።


መንግሰት በበኩሉ መንግሰት እና ግብረሰናይ ደርጅቶች ከሚያደርጉት እርዳታ በተጨማሪ ህዝቡ በእራሱ ባለው ስርዓት መሰረት እየተረዳዳ ነው ብሏል።


ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page