top of page

አለም አቀፍ ትንታኔ - የእስራኤል እርምጃ ከአለም አቀፍ ህግ አንፃር

  • sheger1021fm
  • Nov 11, 2023
  • 1 min read

እስራኤል ከወር በፊት ሐማስ ድንገት ደራሽ ጥቃት ከተፈፀመባት በኋላ በጋዛ መጠነ ሰፊ ድብደባ እየፈፀመች ነው፡፡


የእስራኤል ድብደባ ሰላማዊ የጋዛ ሰርጥ ነዋሪዎችንም ጭምር ለእልቂት እየዳረገ መሆኑ ይነገራል፡፡


የእስራኤል የአፀፋ እርምጃ ከአለም አቀፍ ህግ አንፃር እያነጋገረ ነው፡፡


የኔነህ ከበደ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page