top of page

አለም አቀፍ ትንታኔ - የእስራኤል እርምጃ ከአለም አቀፍ ህግ አንፃር

እስራኤል ከወር በፊት ሐማስ ድንገት ደራሽ ጥቃት ከተፈፀመባት በኋላ በጋዛ መጠነ ሰፊ ድብደባ እየፈፀመች ነው፡፡


የእስራኤል ድብደባ ሰላማዊ የጋዛ ሰርጥ ነዋሪዎችንም ጭምር ለእልቂት እየዳረገ መሆኑ ይነገራል፡፡


የእስራኤል የአፀፋ እርምጃ ከአለም አቀፍ ህግ አንፃር እያነጋገረ ነው፡፡


የኔነህ ከበደ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page