አለም አቀፍ ትንታኔ - የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር የዋግነሮችን የጦር መሳሪያዎች በሙሉ ተረክቤያለሁ ብሏልJul 15, 20231 min readከዚያ በኋላ የስልጡን ቅጥር ወታደሮች አቅራቢው የዋግነር እና የበላዮቹ እጣ ፈንታ ምን ይሆናል የሚለው ጉዳይ እያነጋገረ ነው፡፡ የኔነህ ከበደ https://www.mixcloud.com/ShegerFM/%E1%8B%A8%E1%88%A9%E1%88%B2%E1%8B%AB-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%8B%E1%8A%A8%E1%8B%AB-%E1%88%9A%E1%8A%92%E1%88%B5%E1%89%B4%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%8B%8B%E1%8C%8D%E1%8A%90%E1%88%AE%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8C%A6%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%88%B3%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%88%99%E1%88%89-%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%8A%AD%E1%89%A4%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%88%81-%E1%89%A5%E1%88%8F%E1%88%8D/የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የነሐሴ 7 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች #ዩጋንዳ ዩጋንዳ ከአውሮፓ የሚባረሩ የ3ኛ አገር ስደተኞችን ልትቀበል ነው ተባለ፡፡ ዩጋንዳ ከአውሮፓ ተባራሪዎቹን ተቀብላ ለማስተናገድ መዘጋጀቷን ካቲሜሪኒ የተሰኘ የግሪክ ጋዜጣ መዘገቡን አናዶሉ ፅፏል፡፡ ጋዜጣው ዘገባውን ያሰራጨው ዲፕሎማሲያዊ ምንጮችን በዋቢነት በመጥቀስ እንደሆነ ታውቋል፡፡ የሐሳቡ ቀዳሚ አፍላቂዎች
የነሐሴ 6 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች #ደቡብ_አፍሪካ በደቡብ አፍሪካ በአንድ የማዕድን ዝቃጭ ማስወገጃ ስፍራ መደርመስ 14 ሰዎች የሞቱበት አደጋ እየተመረመረ ነው ተባለ፡፡ ሌሎች 8 ሰዎች ደግሞ አካላዊ ጉዳት እንደገጠማቸው ቢቢሲ ፅፏል፡፡፡ በዝቃጩ ውስጥ የተቀበሩ ሌሎች ሰዎች ሳይኖሩ አይቀሩም ተብሏል፡፡ በአደጋው የሞቱት እና አካላዊ ጉዳት የገጠማቸው ሕ
የነሐሴ 5 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች #አሜሪካ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በጦርነቱ ለተገደሉብን ወታደሮቻችን ካሣ ልትከፍል ይገባል አሉ፡፡ ቀደም ሲል በጦርነቱ አሜሪካ ላደረሰችባት ጉዳት ሁሉ ካሣ እንዲከፈላት የጠየቀችው ኢራን እንደነበረች አልጀዚራ አስታውሷል፡፡ ትራምፕ የተገደሉባቸው የጦር ባልደረቦች ብዛት ባይጠቅሱም እኛም ለተገደሉብን
Comments