Jul 251 min readሐምሌ 18፣2015 - አህጉር አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነውUpdated: Jul 26ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሳንካዎች ለመፍታት መፍትሄ ያዋጣል ተብሎ የታመነበት አህጉር አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡የምጣኔ ሐብት አዋቂዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎች እና ሌሎችም ይሳተፉበታል ተብሏል፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሳንካዎች ለመፍታት መፍትሄ ያዋጣል ተብሎ የታመነበት አህጉር አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡የምጣኔ ሐብት አዋቂዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎች እና ሌሎችም ይሳተፉበታል ተብሏል፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz