top of page

ነዳጅ ቀሽበው የተገኙ የቦቴ ሾፌሮች በእምነት ማጉደል በህግ መጠየቅ ሲገባቸው የቦቴው ባለቤቶች ባልተሳፍንበት ወንጀል ክልሎች ንብረታችንን ያላግባብ እየወረሱ ነው ሲሉ ባለንብረቶቹ ቅሬታቸውን ተናገሩ::

  • Aug 5
  • 1 min read

ሐምሌ 29 2018


ነዳጅ ቀሽበው የተገኙ የቦቴ ሾፌሮች በእምነት ማጉደል በህግ መጠየቅ ሲገባቸው የቦቴው ባለቤቶች ባልተሳፍንበት ወንጀል ክልሎች ንብረታችንን ያላግባብ እየወረሱ ነው ሲሉ ባለንብረቶቹ ቅሬታቸውን ተናገሩ::



የተወረሰውን ነዳጅም ያላግባብ እንድንከፍል በክልሎች እየተጠየቅን ነው ይላሉ፡፡


በሾፌሮች የሚፈፀም ነዳጅ ቅሸባ ተገቢ ያልሆነ ሌብነት ነው የሚሉት ባለንብረቶች ተጠያቂ መሆን አለባቸውም ይላሉ፡፡


አንዳንድ ክልሎች ግን መንግስት ያወጣውን ህግ ሽረው ንብረታችንን በመውረሳቸው እየተቸገርን ነው ሲሉ ባለንብረቶቹ አማረዋል፡፡


የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን በበኩሉ የነዳጅ ጉዳይ በአንድ መስሪያ ቤት ብቻ የሚመራ እንዳልሆነና ቅሸባን በተመለከተ ችግሩንም ለመከላከል በጋራ እንደሚሠራ ተናግሯል::


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ....



ማርታ በቀለ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page