top of page

ነሐሴ 9፣2016 - አስመጪዎች በጉሙሩክ ኮሚሽን ክፈሉ የተባሉት ቀረጥ ጉዳይ እያወዛገበ ነው

  • sheger1021fm
  • Aug 15, 2024
  • 1 min read

አስመጪዎች በጉሙሩክ ኮሚሽን ክፈሉ የተባሉት ቀረጥ ጉዳይ እያወዛገበ ነው፡፡


አስመጪዎቹ የቀድሞ ህግ በደብዳቤ ተሸሮ ያለአግባብ ከእጥፍ በላይ ቀረጥ እንድንከፍል ተጠይቀናል እያሉ ነው፡፡


መነሻው ከውጪምንዛሪ አስተዳደር ማሻሻያ ጋር የተያያዘ ነው፡፡


በዚህም የስድትስና የስምንት ሚሊዮን ብር ጭማሪ መክፈል አንችልም፤ ይህንን ባለመክፈላችን ደግሞ እቃችን ይወረስብናል የሚል የግል ስጋታቸውእና ቅሬታቸውን ለሸገር ተናግረዋል፡፡


ቀደም ብሎ በነበረው ህግ አስመጪዎች ቀረጥ መክፈል የነበረባቸው እቃ ያስመጡበትን ሰነድ ባስመዘገቡበት ቀን ነበረ፡፡



コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page