ነሐሴ 8፣2015 ኢሰመኮ በአማራ ክልል በንፁሀኖች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጃ ደርሶኛል ብሏልAug 14, 20231 min readየኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን /ኢሰመኮ/ በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በነበረው ግጭት ስለደረሰው ጉዳት መግለጫ አውጥቷል፡፡ ኮሚሽኑ በግጭቱ በሲቪሎች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጃ ደርሶኛል ብሏል፡፡ ንጋቱ ሙሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን /ኢሰመኮ/ በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በነበረው ግጭት ስለደረሰው ጉዳት መግለጫ አውጥቷል፡፡ ኮሚሽኑ በግጭቱ በሲቪሎች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጃ ደርሶኛል ብሏል፡፡ ንጋቱ ሙሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comentarios