top of page

ነሐሴ 8፣2015 ኢሰመኮ በአማራ ክልል በንፁሀኖች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጃ ደርሶኛል ብሏል

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን /ኢሰመኮ/ በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በነበረው ግጭት ስለደረሰው ጉዳት መግለጫ አውጥቷል፡፡

ኮሚሽኑ በግጭቱ በሲቪሎች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጃ ደርሶኛል ብሏል፡፡

ንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ



Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page