top of page

ነሐሴ 4፣2016 - ‘’ፈተና ቢኖርም የማደርገውን ጥረት ውጤት ማምጣቱ አይቀሬ ነው’’ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

  • sheger1021fm
  • Aug 10, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ብሔራዊ መግባባትን በመፍጠር ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት የተጀመረው ሀገራዊ ምክክር በክልሎች ያለው አፈፃፀም በእኩል ደረጃ እየሄደ አይደለም፡፡


በአንዳንድ ክልሎች የአጀንዳ መረጣ ቢጀመርም #የፀጥታ_ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ግን በተለይ በአማራ ክልል የተሳታፊዎችን ልየታ እንኳን ለማካሄድ ተቸግሬያለሁ ብሏል የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ፡፡


እንዲህ ያለ ፈተና ቢኖርም ሁሉም በምክክሩ ተሳትፎ ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት የማደርገውን ጥረት ውጤት ማምጣቱ አይቀሬ ነው ብሏል፡፡




ምንታምር ፀጋው


ተያያዥ ዘገባዎችን ለማድመጥ እነዚህ ማስፈንጠሪያዎችን ይጫኑ





留言


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page