top of page

ነሐሴ 4፣2016 - የጦርነት ስጋት ባጠለለባት ቤይሩት ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ጉዳይን በተመለከተ፤ ኢትዮጵያ ምን እያደረገች ነው?

  • sheger1021fm
  • Aug 10, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ደረጃ ለስራ እድል ፍለጋ ዜጎቻቸው ከሚሰደዱባቸው ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ጥናቶች ያሳያሉ፡፡


የአለም አቀፉን የሰራተኞች ድርጅት(ILO) መረጃ በግብአትነት ተወስዶ በተሰራው በዚሁ ጥናትም ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን አሁን #የእስራኤል_ጦርነት ያንዣበባቸው ሃገራትን ጨምሮ በመካከለኛው ምስራቅ ይገኛሉ፡፡


የእስራኤሉ ጦርነት አድማሱን ያሰፋባቸዋል የሚል ስጋት ካጠላባቸው መካከል በሆነችው #ሊባኖስም በቁጥር ትንሽ የማይባሉ ኢትዮጵያውያን እንዳሉ ይነገራል፡፡


የተለያዩ የአለም ሀገራትም በተጠቀሰችው ሃገር ያሉ ዜጎቻቸውን ደህንነት ለማስጠበቅ እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው፡፡


ኢትዮጵያስ ምን እያደረገች ነው? #የውጭ_ጉዳይ_ሚኒስቴርን በጉዳዩ ላይ አነጋግረናል፡፡



የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page