top of page

ነሐሴ 4፣2016 - የጦርነት ስጋት ባጠለለባት ቤይሩት ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ጉዳይን በተመለከተ፤ ኢትዮጵያ ምን እያደረገች ነው?

ኢትዮጵያ በአለም አቀፍ ደረጃ ለስራ እድል ፍለጋ ዜጎቻቸው ከሚሰደዱባቸው ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ጥናቶች ያሳያሉ፡፡


የአለም አቀፉን የሰራተኞች ድርጅት(ILO) መረጃ በግብአትነት ተወስዶ በተሰራው በዚሁ ጥናትም ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን አሁን #የእስራኤል_ጦርነት ያንዣበባቸው ሃገራትን ጨምሮ በመካከለኛው ምስራቅ ይገኛሉ፡፡


የእስራኤሉ ጦርነት አድማሱን ያሰፋባቸዋል የሚል ስጋት ካጠላባቸው መካከል በሆነችው #ሊባኖስም በቁጥር ትንሽ የማይባሉ ኢትዮጵያውያን እንዳሉ ይነገራል፡፡


የተለያዩ የአለም ሀገራትም በተጠቀሰችው ሃገር ያሉ ዜጎቻቸውን ደህንነት ለማስጠበቅ እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው፡፡


ኢትዮጵያስ ምን እያደረገች ነው? #የውጭ_ጉዳይ_ሚኒስቴርን በጉዳዩ ላይ አነጋግረናል፡፡



የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page