ነሐሴ 4፣2015 - ላለፉት 20 ዓመታት የድርጅቱ አባል ለመሆን ስትደራደር ቆይታለች
- sheger1021fm
- Aug 10, 2023
- 1 min read
ኢትዮጵያ በ3 ዓመት ጊዜ ውስጥ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን በሚያስችላት ደረጃ ላይ ደርሳለች ተባለ።
ላለፉት 20 ዓመታት የድርጅቱ አባል ለመሆን ስትደራደር ቆይታለች።
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments