top of page

ነሐሴ 30፣2015 - ኢትዮጵያ ከ7 ዓመታት በኋላ ከወጭ ንግድ 28 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንደምታገኝ ተነገረ


ኢትዮጵያ ከ7 ዓመታት በኋላ ከወጭ ንግድ 28 ቢሊዮን ዶላር ገቢ እንደምታገኝ በጥናት ማረጋገጡጥ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ተናገረ፡፡


እስካሁን ከ4 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ያላለው የወጭ ንግድ ገቢን በ7 ዓመት ውስጥ እንዴት 24 ቢሊዮን ዶላር ብልጫ ያለው ማድረግ ይቻላል?


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page