ነሐሴ 26፣2015 - አለመረጋጋትና ግጭት የሀገራዊ ምክክሩን በሚፈለገው ጊዜ እንዳይካሄድ እያደረገው ነውSep 1, 20231 min readበአማራ፣ በኦሮሚያ እና በሌሎችም አካባቢዎች ያለው አለመረጋጋትና ግጭት የሀገራዊ ምክክሩን በሚፈለገው ጊዜ እንዳይካሄድ እያደረገው ነው፡፡የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክከር ኮሚሽን በነፍጥ መነጋገር ይብቃ፣ በጠረጴዛ ዙሩያ ተቀመጡ እያለ ነው፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በሌሎችም አካባቢዎች ያለው አለመረጋጋትና ግጭት የሀገራዊ ምክክሩን በሚፈለገው ጊዜ እንዳይካሄድ እያደረገው ነው፡፡የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክከር ኮሚሽን በነፍጥ መነጋገር ይብቃ፣ በጠረጴዛ ዙሩያ ተቀመጡ እያለ ነው፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments