top of page

ነሐሴ 26፣2015 - አለመረጋጋትና ግጭት የሀገራዊ ምክክሩን በሚፈለገው ጊዜ እንዳይካሄድ እያደረገው ነው


በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በሌሎችም አካባቢዎች ያለው አለመረጋጋትና ግጭት የሀገራዊ ምክክሩን በሚፈለገው ጊዜ እንዳይካሄድ እያደረገው ነው፡፡


የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክከር ኮሚሽን በነፍጥ መነጋገር ይብቃ፣ በጠረጴዛ ዙሩያ ተቀመጡ እያለ ነው፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page