top of page

ነሐሴ 26፣2015 - ለቅጥር ወደ ውጪ የሚሄዱ ኢትዮጵያዊያንን የትምህርት ማስረጃዎችን የሚለይ ስርዓት እየተሰናዳ ነው ተባለ


ስራ ለመቀጠር ወደ ውጪ ሀገር የሚሄዱ ኢትዮጵያዊያንን የትምህርት ማስረጃዎችን ትክክለኝነት የሚለይ ስርዓት እየተሰናዳ ነው ተባለ፡፡


የስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ከዚህ በፊት ስራ ፈላጊ ኢትዮጵያዊያን ወደ ውጪ ሀገራት ለመላክ በሚደረገው ጥረት የማስረጃዎች ህጋዊነት ለማረጋገጥ ያስቸግረኝ ነበር ብሏል፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page