ስራ ለመቀጠር ወደ ውጪ ሀገር የሚሄዱ ኢትዮጵያዊያንን የትምህርት ማስረጃዎችን ትክክለኝነት የሚለይ ስርዓት እየተሰናዳ ነው ተባለ፡፡
የስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ከዚህ በፊት ስራ ፈላጊ ኢትዮጵያዊያን ወደ ውጪ ሀገራት ለመላክ በሚደረገው ጥረት የማስረጃዎች ህጋዊነት ለማረጋገጥ ያስቸግረኝ ነበር ብሏል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments