top of page

ነሐሴ 26፣2015 - ለቅጥር ወደ ውጪ የሚሄዱ ኢትዮጵያዊያንን የትምህርት ማስረጃዎችን የሚለይ ስርዓት እየተሰናዳ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Sep 1, 2023
  • 1 min read

ስራ ለመቀጠር ወደ ውጪ ሀገር የሚሄዱ ኢትዮጵያዊያንን የትምህርት ማስረጃዎችን ትክክለኝነት የሚለይ ስርዓት እየተሰናዳ ነው ተባለ፡፡


የስራ እና ክህሎት ሚንስቴር ከዚህ በፊት ስራ ፈላጊ ኢትዮጵያዊያን ወደ ውጪ ሀገራት ለመላክ በሚደረገው ጥረት የማስረጃዎች ህጋዊነት ለማረጋገጥ ያስቸግረኝ ነበር ብሏል፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page