top of page

ነሐሴ 25፣2016 - የአይኤምኤፍ(IMF) ምክር እና የኢትዮጵያ እርምጃ

  • sheger1021fm
  • Aug 31, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ ያጋጠማትን የገንዘብ ማነቆ ለመፍታት የውጭ ምንዛሬ በገበያው እንዲወሰን ማድረግ አንደኛው ነው፡፡


ኢትዮጵያ ለዚህና ገና ይፋ ያልሆኑ ሌሎች የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለመወሰን ያበቃት፣ የአለም የገንዘብ ተቋም (IMF) ምክር መሆኑ ይሰማል፡፡


አበዳሪው ተቋሙ፤ ኢትዮጵያ ተግባራዊ እንድታደርጋቸው አስተያየት ስለሰጠባቸው ሀሳቦች ባለሞያን ጠይቀናል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page