Aug 31, 20241 min readነሐሴ 25፣2016 - የአይኤምኤፍ(IMF) ምክር እና የኢትዮጵያ እርምጃኢትዮጵያ ያጋጠማትን የገንዘብ ማነቆ ለመፍታት የውጭ ምንዛሬ በገበያው እንዲወሰን ማድረግ አንደኛው ነው፡፡ኢትዮጵያ ለዚህና ገና ይፋ ያልሆኑ ሌሎች የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለመወሰን ያበቃት፣ የአለም የገንዘብ ተቋም (IMF) ምክር መሆኑ ይሰማል፡፡አበዳሪው ተቋሙ፤ ኢትዮጵያ ተግባራዊ እንድታደርጋቸው አስተያየት ስለሰጠባቸው ሀሳቦች ባለሞያን ጠይቀናል፡፡ትዕግስት ዘሪሁን
ኢትዮጵያ ያጋጠማትን የገንዘብ ማነቆ ለመፍታት የውጭ ምንዛሬ በገበያው እንዲወሰን ማድረግ አንደኛው ነው፡፡ኢትዮጵያ ለዚህና ገና ይፋ ያልሆኑ ሌሎች የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለመወሰን ያበቃት፣ የአለም የገንዘብ ተቋም (IMF) ምክር መሆኑ ይሰማል፡፡አበዳሪው ተቋሙ፤ ኢትዮጵያ ተግባራዊ እንድታደርጋቸው አስተያየት ስለሰጠባቸው ሀሳቦች ባለሞያን ጠይቀናል፡፡ትዕግስት ዘሪሁን
Comments