top of page

ነሐሴ 25፣2016 - የአይኤምኤፍ(IMF) ምክር እና የኢትዮጵያ እርምጃ

ኢትዮጵያ ያጋጠማትን የገንዘብ ማነቆ ለመፍታት የውጭ ምንዛሬ በገበያው እንዲወሰን ማድረግ አንደኛው ነው፡፡


ኢትዮጵያ ለዚህና ገና ይፋ ያልሆኑ ሌሎች የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለመወሰን ያበቃት፣ የአለም የገንዘብ ተቋም (IMF) ምክር መሆኑ ይሰማል፡፡


አበዳሪው ተቋሙ፤ ኢትዮጵያ ተግባራዊ እንድታደርጋቸው አስተያየት ስለሰጠባቸው ሀሳቦች ባለሞያን ጠይቀናል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን


Comments


bottom of page