top of page

ነሐሴ 25፣2016 - ‘’አልሸባብ ሀብታም፣ የደረጀ እና ክህሎት ያለው ቡድን ነው’’ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ



በኢትዮጵያና በሶማሌ የተጀመረው ውዝግብ እየከረረና እየጠበቀ ይመስላል፡፡


ኢትዮጵያ ከሶማሌላድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ሰነድ “አስቆጥቶኛል” የምትለው ሶማሊያ ፣ በኢትዮጵያ ላይ የምትነዛው መግለጫ እንደ ኢትዮጵያ “ይኮሰኩሳል” ይላሉ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታዬ አፅቀስላሴ፡፡



የኔነህ ሲሳይ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page