ነሐሴ 24፣2015 - ኢትዮጵያዊያን ወደ አውሮፓ ሄደው መስራት እንዲችሉ ያደርጋል የተባለ ስምምነት ተፈርሟል
- sheger1021fm
- Aug 30, 2023
- 1 min read
ኢትዮጵያዊያን በህጋዊ መልኩ ወደ አውሮፓ ሀገራት ሄደው ስራ መስራት እንዲችሉ ያደርጋል የተባለ ስምምነት ተፈርሟል፡፡
ስምምነቱ ወደ አውሮፓ ሀገራትም ሆነ እዚሁ በሀገር ቤት የሚሰሩ ሰዎችን ማሰልጠንን እና ማስቀጠርን እንደሚያካትት ተነግሯል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments