Aug 301 min readነሐሴ 24፣2015 - ኢትዮጵያዊያን ወደ አውሮፓ ሄደው መስራት እንዲችሉ ያደርጋል የተባለ ስምምነት ተፈርሟልኢትዮጵያዊያን በህጋዊ መልኩ ወደ አውሮፓ ሀገራት ሄደው ስራ መስራት እንዲችሉ ያደርጋል የተባለ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ስምምነቱ ወደ አውሮፓ ሀገራትም ሆነ እዚሁ በሀገር ቤት የሚሰሩ ሰዎችን ማሰልጠንን እና ማስቀጠርን እንደሚያካትት ተነግሯል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ኢትዮጵያዊያን በህጋዊ መልኩ ወደ አውሮፓ ሀገራት ሄደው ስራ መስራት እንዲችሉ ያደርጋል የተባለ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ስምምነቱ ወደ አውሮፓ ሀገራትም ሆነ እዚሁ በሀገር ቤት የሚሰሩ ሰዎችን ማሰልጠንን እና ማስቀጠርን እንደሚያካትት ተነግሯል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz