top of page

ነሐሴ 20፣2016 - የውጭ ምንዛሪ ማሻሽያው እንደሚባለው በጥቁር እና በትይዩ ገበያ መካከል ያለውን ልዩነት ማጥብበ አልያም ማስቀረት ይችል ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Aug 26, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ ከአንድ ወር በፊት የውጭ ምንዛሪ ገበያ መር እንዲሆን ተወስኗል፡፡


ይህ ማሻሻያ በጥቁር ገበያ እና በትይዩው መካከል ያለውን ሰፊ ልዩነት ያጠባል አልያም እንደሚያስቀር ታምኖበታል፡፡


እውነት ይህ ማሻሽያ እንደሚባለው በጥቁር እና በትይዩ ገበያ መካከል ያለውን ልዩነት ማጥብበ አልያም ማስቀረት ይችል ይሆን?


በጉዳዩ ላይ በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር የፖሊሲ ትንተና እና የጥናት ዳይሬክተር የሆኑትን  ደግዬ ጎሹን(ዶ/ር) ጠይቀናል፡፡


እሳቸው የውጪ ምንዛሪው ገበያ መር እንዲሆን መወሰኑ በጥቁር ገበያ እና በትይዩ መካከል ያለውን ሰፊ ልዩነት እንደሚያጠብ ያስረዳሉ፡፡


ምክንያቱ ደግሞ ‘’ከዚህ በፊት ወደ ጥቁር ገበያ የሚገፉ ምክንያቶች መለስ ስላገኙ ነው ሲሉ’’ አስረድተዋል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page