ነሐሴ 19፣2015 -የፍጥነት ወሰንን የሚቆጣጠር አዲስ መመሪያ መሰናዳቱ ተነገረ
- sheger1021fm
- Aug 25, 2023
- 1 min read
በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ ለሚከሰቱ የትራፊክ አደጋዎች ዋና መንስኤ የሆነውን የፍጥነት ወሰን የሚቆጣጠር አዲስ መመሪያ መሰናዳቱ ተነገረ፡፡
በተጨማሪም ሀገሪቱ ያላት የመንገድ ደህንነት ህግም ማሻሻያ ተደርጎለት ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ስራ ላይ ይውላል ተብሏል፡፡
የተጠናቀቀው 2015 በጀት አመት የደረሰው የመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋ ቀንሷልም ተብሏል፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentários