top of page

ነሐሴ 18፣2016 - በድንበር አካባቢ በሚደረግ ነፃ ዝውውር ሳቢያ የሚተላለፉ በሽታዎች

በአፍሪካ የተለያዩ የድንበር አካባቢዎች በእንስሳት እና በሰዎች ነፃ ዝውውር ከሰው ወደ ሰው እንዲሁም ከእንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፍ #በሽታን ለመከላከል በሚሰሩ ስራዎች ኢትዮጵያ በቀዳሚነት ተጠቃሽ ብትሆንም በእኩል ደረጃ ሌሎች ሀገራት እያገዟት ባለመሆኑ ክፍተቶች መኖራቸው ይነገራል፡፡


በአንፃሩ በድንበር አካባቢ በሚደረግ #ነፃ_ዝውውር ሳቢያ በሚተላለፉ በሽታዎች ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞቻቸውን እያጡ መሆኑ ይነገራል፡፡



ተያያዥ ዘገባ (1) https://youtu.be/HEzp9rQMElE


የኔነህ ሲሳይ

留言


bottom of page