Aug 24, 20241 min readነሐሴ 18፣2016 - ‘’ለ3 ዓመታት መፍትሔ ሚሰጠን አጣን’’ የጀሞ አንድ ሰፈረ ሰላም አካባቢ የጋራ መኖሪያ ነዋሪዎችበላፍቶ ክፍለ ከተማ ጀሞ አንድ ሰፈረ ሰላም አካባቢ፤ በየምሽቱ ከአዲስ አበባ ጫፍ የሚመጣውና የሚከማቸው ቆሻሻ እንድንኖር አልፈቀደልንም ሲሉ ነዋሪዎች ያማርራሉ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በበኩሉ ምሽት ላይ የሚፈጭ ቆሻሻ የለም፣ የሚጠራቀመውም ቆሻሻ ከአዲስ አበባ ጥጋ ጥግ የመጣ ሳይሆን የአካባቢው ነዋሪ የሚጥለው ቆሻሻ ነው ሲል መልሷል፡፡ ማርታ በቀለ
በላፍቶ ክፍለ ከተማ ጀሞ አንድ ሰፈረ ሰላም አካባቢ፤ በየምሽቱ ከአዲስ አበባ ጫፍ የሚመጣውና የሚከማቸው ቆሻሻ እንድንኖር አልፈቀደልንም ሲሉ ነዋሪዎች ያማርራሉ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በበኩሉ ምሽት ላይ የሚፈጭ ቆሻሻ የለም፣ የሚጠራቀመውም ቆሻሻ ከአዲስ አበባ ጥጋ ጥግ የመጣ ሳይሆን የአካባቢው ነዋሪ የሚጥለው ቆሻሻ ነው ሲል መልሷል፡፡ ማርታ በቀለ
Komentar