top of page

ነሐሴ 18፣2016 - ‘’ለ3 ዓመታት መፍትሔ ሚሰጠን አጣን’’ የጀሞ አንድ ሰፈረ ሰላም አካባቢ የጋራ መኖሪያ ነዋሪዎች

  • sheger1021fm
  • Aug 24, 2024
  • 1 min read

በላፍቶ ክፍለ ከተማ ጀሞ አንድ ሰፈረ ሰላም አካባቢ፤ በየምሽቱ ከአዲስ አበባ ጫፍ የሚመጣውና የሚከማቸው ቆሻሻ እንድንኖር አልፈቀደልንም ሲሉ ነዋሪዎች ያማርራሉ፡፡


የአዲስ አበባ ከተማ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በበኩሉ ምሽት ላይ የሚፈጭ ቆሻሻ የለም፣ የሚጠራቀመውም ቆሻሻ ከአዲስ አበባ ጥጋ ጥግ የመጣ ሳይሆን የአካባቢው ነዋሪ የሚጥለው ቆሻሻ ነው ሲል መልሷል፡፡



ማርታ በቀለ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page