ነሐሴ 18፣2016 - ‘’ለ3 ዓመታት መፍትሔ ሚሰጠን አጣን’’ የጀሞ አንድ ሰፈረ ሰላም አካባቢ የጋራ መኖሪያ ነዋሪዎች
- sheger1021fm
- Aug 24, 2024
- 1 min read
በላፍቶ ክፍለ ከተማ ጀሞ አንድ ሰፈረ ሰላም አካባቢ፤ በየምሽቱ ከአዲስ አበባ ጫፍ የሚመጣውና የሚከማቸው ቆሻሻ እንድንኖር አልፈቀደልንም ሲሉ ነዋሪዎች ያማርራሉ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ በበኩሉ ምሽት ላይ የሚፈጭ ቆሻሻ የለም፣ የሚጠራቀመውም ቆሻሻ ከአዲስ አበባ ጥጋ ጥግ የመጣ ሳይሆን የአካባቢው ነዋሪ የሚጥለው ቆሻሻ ነው ሲል መልሷል፡፡
ማርታ በቀለ
Comments