ነሐሴ 17፣2015 - በኢትዮጵያ እንደ ትራኮማ ያሉ ሕመሞች ብዙ ዜጎችን እየጎዱ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Aug 23, 2023
- 1 min read
በኢትዮጵያ በንፅህና ጉድለት ምክንያት የሚመጡ እንደ ትራኮማ ያሉ ሕመሞች መከላከል ላይ በቂ ስራ ባለመከወኑ ብዙ ዜጎችን እየጎዱ ነው ተባለ፡፡
በአፍሪካ ሀገራት በትራኮማና ሌሎች ሀሩራማ በሽታዎች መከላከል ላይ የሚመክር ጉባኤ ኢትዮጵያ ላይ እየተካሄደ ነው፡፡
ምህረት ስዩም
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz












Comments