top of page

ነሐሴ 16፣2015 - የባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ እቃ ማመላለስ ስራ ተዋጥቶልኛል አለ


የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ከወደብ ወደ ወደብ እቃ ማመላለስ ስራ ተዋጥቶልኛል አለ፡;


በተጠናቀቀው ዓመትም ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ቶን በላይ አጓጉዣለሁ ብሏል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page