top of page

ነሐሴ 13፣2016 - የቤተሰብ ህግ ህጻናትን በተመለከተ ያሉ ዝርዝር ሀሳቦችን ወደ ታች አውርዶ ለመተግበር መመሪያ የሚያሻቸው ተለይተው እንዲሰራባቸው እየተደረገ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Aug 19, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ የቤተሰብ ህግ ህጻናትን በተመለከተ ያሉ ዝርዝር ሀሳቦችን ወደ ታች አውርዶ ለመተግበር መመሪያ የሚያሻቸው ተለይተው እንዲሰራባቸው እየተደረገ ነው ተባለ፡፡


ኢትዮጵያ ህጻናትን በተመለከተ ሀገር አቀፍና አለም አቀፍ ህጎችን ተቀብላ እየተገበረች ቢሆንም ተግባራዊነቱ ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማረም ማስፈጸሚያ መመሪያዎች ማሰናዳት ላይ መሰራት እንዳለበት ተነግሯል፡፡


በኢትዮጵያ የቤተተሰብ ህግ በህጻናት የቀለብ አወሳሰን የተመለከተ ህግ ቢኖርም ውሳኔዎችን ለመስጠት የሚያስችል ዝርዝር መመሪያ አልነበረውም ተብሏል፡፡


ለዚህም በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስራውን ያቀላጥፋል የተባለ መመሪያ ተሰናድቷል፡፡



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page