Aug 18, 20231 min readነሐሴ 12፣2015 - የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ቡና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር እንዳይወጣ ክትትል እያደረኩ ነው አለወደ ውጪ የሚላክ ቡና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር እንዳይወጣ ብርቱ ክትትል እየተደረገ ነው ሲል የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ተናገረ፡፡በ2015 በጀት ዓመት 360 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጪ ለመላክ ታቅዶ፤ መላክ የተቻለው ግን 240 ሺህ ቶን ቡና ብቻ መሆኑንም ሰምተናል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ወደ ውጪ የሚላክ ቡና በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር እንዳይወጣ ብርቱ ክትትል እየተደረገ ነው ሲል የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ተናገረ፡፡በ2015 በጀት ዓመት 360 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጪ ለመላክ ታቅዶ፤ መላክ የተቻለው ግን 240 ሺህ ቶን ቡና ብቻ መሆኑንም ሰምተናል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments