top of page

ነሐሴ 12፣2015 - በጋሞ ዞን ከአደረጃጀት ውሳኔ ጋር በተያያዘ ሰዎች እየታሰሩ ነው ሲል የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተናገረ


12ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ውሳኔ ከተላለፈባቸው ዞኖች መካከል አንዱ በሆነው የጋሞ ዞን ከአደረጃጀት ውሳኔው ጋር በተያያዘ ሰዎች እየታሰሩ ነው ሲል በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተናገረ፡፡


ዞኑ በበኩሉ በህግ ቁጥጥር ስር የዋሉት ጥፋት ሲሰሩ የተገኙ ናቸው ብሏል፡፡


ያሬድ እንደሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page