ነሐሴ 12፣2015 - በጋሞ ዞን ከአደረጃጀት ውሳኔ ጋር በተያያዘ ሰዎች እየታሰሩ ነው ሲል የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተናገረAug 18, 20231 min read12ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ውሳኔ ከተላለፈባቸው ዞኖች መካከል አንዱ በሆነው የጋሞ ዞን ከአደረጃጀት ውሳኔው ጋር በተያያዘ ሰዎች እየታሰሩ ነው ሲል በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተናገረ፡፡ዞኑ በበኩሉ በህግ ቁጥጥር ስር የዋሉት ጥፋት ሲሰሩ የተገኙ ናቸው ብሏል፡፡ያሬድ እንደሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
12ኛ ክልል ሆኖ እንዲደራጅ ውሳኔ ከተላለፈባቸው ዞኖች መካከል አንዱ በሆነው የጋሞ ዞን ከአደረጃጀት ውሳኔው ጋር በተያያዘ ሰዎች እየታሰሩ ነው ሲል በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ተናገረ፡፡ዞኑ በበኩሉ በህግ ቁጥጥር ስር የዋሉት ጥፋት ሲሰሩ የተገኙ ናቸው ብሏል፡፡ያሬድ እንደሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments