top of page

ነሐሴ 11፣2015 - የሚጠፉ ተከሳሾችን አፈላልጎ በማቅረብ ረገድ ፖሊስ ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብሏል የፍትህ ሚኒስቴር


በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተለያዩ ምክንያቶች ከ5,800 በላይ የክስ መዝገቦች መቋረጣቸውን የፍትህ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡


በእዚህም ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ የግል ተበዳዮች ፍትህ እንዳያገኙ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡


የሚጠፉ ተከሳሾችን አፈላልጎ በማቅረብ ረገድ ፖሊስ ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብሏል የፍትህ ሚኒስቴር፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


YouTube: t.ly/SHEGER


Website: t.ly/ShegerFM

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page