ነሐሴ 11፣2015 - የሚጠፉ ተከሳሾችን አፈላልጎ በማቅረብ ረገድ ፖሊስ ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብሏል የፍትህ ሚኒስቴርAug 17, 20231 min readበተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተለያዩ ምክንያቶች ከ5,800 በላይ የክስ መዝገቦች መቋረጣቸውን የፍትህ ሚኒስቴር ተናገረ፡፡በእዚህም ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ የግል ተበዳዮች ፍትህ እንዳያገኙ መሆናቸውን ሰምተናል፡፡የሚጠፉ ተከሳሾችን አፈላልጎ በማቅረብ ረገድ ፖሊስ ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብሏል የፍትህ ሚኒስቴር፡፡ያሬድ እንዳሻውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…YouTube: t.ly/SHEGERWebsite: t.ly/ShegerFM
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት 9 ወራት የስነ ምግባር ጥሰት በፈፀሙ 1,139 የአገልግሎቱ ሠራተኞች ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎች መውሰዱን ተናገረ፡፡
Comments