top of page

ነሐሴ 1፣2015- ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር አምቡላንስ ተገዛለት

ሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር የዓመታት የአምቡላንስ ግዢ ጥያቄዬ ምላሽ አግኝቷል አለ።


በአሁኑ ሰዓት በማእከሉ የሚረዱ ሰዎች ቁጥር ከ250 በላይ ደርሷል።


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page