ነሀሴ 12 2017 - ካለፈው ሰኔ 30 ጀምሮ ለእረፍት የተዘጋው የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በዓመቱ ብዙ ያነጋገሩ ህጎችን ያፀደቀበት ነበር
- sheger1021fm
- Aug 18
- 1 min read
ካለፈው ሰኔ 30 ጀምሮ ለእረፍት የተዘጋው የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በዓመቱ ብዙ ያነጋገሩ ህጎችን ያፀደቀበት ነበር፡፡
በ4ተኛ ዓመት የስራ ዘመኑ ያፀደቀውን ህግ በ20 ቀን ልዩነት ማሻሻያ አድርጎ እንደገና ያፀደቀበት አጋጣሚ ነበር፡፡
የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ዲሞክራሲንም ለማበርታት ተብለው ከሶስት ዓመት በፊት የወጡ አንዳንድ ህጎችንም መልሶ ያሻሻለበት ዓመት መሆኑም ሲነገር ነበር፡፡
አነጋጋሪ ከነበሩ ህጎች መካከል አንዳንዶቹ እንደገና እንዲታዩ ጥያቄ የሚያቀርቡም አሉ፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s












Comments