ነሀሴ 11 2017 - ደራሲ፣ ተርጓሚ፣ ተዋናይ፣ ከያኒ፣ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
- sheger1021fm
- Aug 18, 2025
- 1 min read
አንጋፉው ከያኒ ዛሬ ነሐሴ 11/ 2017ዓ.ም በ83 ዓመታቸው ባደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ተናግሯል።
ደበበ እሸቱ በደራሲነት፣ በተዋናይነት፣ በአዘጋጅነት፣ በቴአትር አስተዳደር እና የማኅበር መሪነት በሀገር ውስጥ፣ በአፍሪካ እና በአለም መድረክ ኢትዮጵያን ያገለገሉ ቀዳሚ ከያኒ መሆናቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።

አበርክቶ ካደረጉባቸው ሥራዎች መካከል ያላቻ ጋብቻ፣ ሮሚዎና ዡልየት፣ ጠልፎ በኪሴ፣ ዳንዴው ጨቡዴ፣ አዳ ኦክ ኦራክል፣ የበጋ ሌሊት ራዕይ፣እናት ዓለም ጠኑ፣ ኪንግ ሊር፣ የአዘውንቶች ክበብ፣ የቬኒሱ ነጋዴ፣ ናትናኤል ጠቢቡ ድብልቅልቅ፣ ዘ ሴይለር ፍሮም ጂብራልታር፣ ሻፍት ኢን አፍሪካ፣ ጉማ፣ የደም እምባ፣ የእምነቴ ፈተና ይጠቀሳሉ ሲል ከሚኒስቴር መ/ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በታንዛኒያ፤ ኡጋንዳ፤ ኬንያ፤ ማላዊ፤ ኮንጎ ብራዛቪል፤ አይቮሪ ኮስት፤ ካሜሩን፤ ናይጄርያ፤ አይርላንድ፤ ብራዚል፤ ሰሜን አሜሪካ፤ እንግሊዝ፤ ኩባ፤ በርሊን፤ ካናዳ በመዘዋወር ለሞያቸው እና ለሀገራቸው ከፍተኛ አስተዋፅኦ መድረጋቸውም ተጠቅሷል።
ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀስላሴ፣ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዲሁም የአርቲስቱ አድናቂዎች፣ወዳጆች ሀዘናቸውን በማህበራዊ ሚዲያ እየገለፁ ነው።
ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 በአንጋፋው ከያኒ ደበበ እሸቱ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰባቸው እንዲሁም ለአድናቂዎቻቸው መፅናናትን ይመኛል።












Overall, the structure feels thoughtfully arranged and easy to follow. Older materials from sultan33 help set the background, while recent manga updates are clearly discussed on sultan33. For readers looking for a complete reference, sultan33 fits well.
This website demonstrates a structured approach to service information. Venue arrangements are described on sultan33, while reservation inquiries are managed via sultan33. The main homepage on sultan33 ties everything together.
The website gives a comfortable first impression with a clean layout and clear structure. General information is easy to find on nixtoto, while menu details are well presented on nixtoto.
Spending some time on this site feels quite informative without being overwhelming. The discussion around saving money through cashback on ole99 blends well with the practical insights on identifying unreliable reviews found on ole99. Everything feels connected when browsing through ole99.
I feel more confident in my trading since I started using https://cryptorobotics.ai/ — the automation removes a lot of the guesswork.