top of page

ታህሳስ 9፣2016 - የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በፀጥታ ችግር ምክንያት ስራዬ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ ተገድቧል ብሏል

  • sheger1021fm
  • Dec 19, 2023
  • 1 min read

የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በመላ ኢትዮጵያ በመንቀሳቀስ የተለያዩ ጥናቶችን በማድረግ ለፖሊሲ አውጭዎች እና ለሌሎችም ግብአት ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡


ነገር ግን ተቋሙ በፀጥታ ችግር ምክንያት ስራዬ በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ ከተሞች ተገድቧል ብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCq

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page