top of page

ታህሳስ 9፣2016 - ቀበሮ ሜዳ የሚገኙት ተፈናቃዮች ወደ ተፈናቀሉበት ቦታ ካልተመለሱ የምግብ እርዳታ እንደማያገኙ ተነግሯቸዋል ተብሏል

በጎንደር ቀበሮ ሜዳ የሚገኙ ተፈናቃዮች ምዕራብ አርማጮ ላይ የመስፈር ፍላጎት እንዳላቸው ተነገረ፡፡

መንግስት ግን ይህንን ለማድረግ ፈቃደኛ አይደለም፡፡


በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ተፈናቅለው ቀበሮ ሜዳ የሚገኙት ተፈናቃዮች ወደ ተፈናቀሉበት ቦታ ካልተመለሱ የምግብ እርዳታ እንደማያገኙም ተነግሯቸዋል ተብሏል፡፡


ማርታ በቀለ


ተያያዥ ዘገባ (1) http://tinyurl.com/58k9fu4j



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page