top of page

ታህሳስ 8፣2017 - ኢትዮጵያ የታጁራን ወደብ ታስተዳድረው ማለት ምን ይሆን፤ ጥቅሙስ ምንድነው?

ከወራቶች በፊት ጅቡቲ ኢትዮጵያ የታጁራን ወደብ እንድታስተዳድረው መፍቀዷ ይታወሳል፡፡


ባሳለፍነው ሳምንትም በአዲስ አበባ መግለጫ የሰጡት የጅቡቲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የአፍሪካ ህብርት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዕጩ ተወዳዳሪ መሀመድ አሊ የሱፍ፤ ሀገራቸው ኢትዮጵያ #የታጁራን_ወደብ እንድታስተዳድረው ባቀረበችው ውሳኔ አሁንም የአቋም ለውጥ እንዳላደረገች ማረጋገጣቸው ተዘግቧል፡፡


ለመሆኑ ኢትዮጵያ የታጁራን ወደብ ታስተዳድረው ማለት ምን ይሆን፤ ጥቅሙስ ምንድነው?


ሸገር ራዲዮ በጉዳዩ ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሎጀስቲክስ መምህር የሆኑት ማቲዮስ ኢንሰርሞን (ዶ/ር) አነጋግሯል፡፡

መምህሩ በመንግስት በኩል እስካሁን የተሰጠ ምላሽ ባይኖርም በጅቡቲ በኩል ለኢትዮጵያ የቀረበላት ግብዣ ጥቅም እንዳለው ይናገራሉ፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…




ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page