top of page

ታህሳስ 7፣2017 - ለውትድርና በሚል ህፃናት ከህግ ውጪ መያዝ

በኦሮሚያ ክልል ለ #ውትድርና በሚል ህፃናት ከህግ ውጪ መያዛቸውን የሚያስረዳ ሪፖርት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባለፈው ሳምንት ማውጣቱ ይታወሳል፡፡


ድርጊቱ የተፈፀመውም በክልሉ የአስተዳደር እና ፀጥታ አካላት መሆኑን የተናገረው የኢሰመኮ ሪፖርት በድርጊቱ የተሳተፉ ሀላፊዎችና #የፀጥታ_አካላት በህግ ፊት እንዲቀርቡ ጠይቋል፡፡


ለመሆኑ ኢትዮጵያ ያሏትና ተቀብላ ያፀደቀቻቸው ህፃናትን የተመለከቱ ህጎች ምን ይላሉ?


ህፃናት ለውትድርና በሚል ከህግ ውጪ መያዝስ በሀገሪቱ ላይ ምን ጫና ያመጣል?


https://youtu.be/HRveMrxGjzQ


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page