- sheger1021fm
ታህሳስ 7፣ 2015- ያለመከሰስ መብቱ ሳይነሳ በፀጥታ አካላት ድብደባ ደርሶበት ታስሯል ስለተባለው የደቡብ ክልል የምክር ቤት አባል ጉዳይ ከክልሉ ፖሊስ ምላሽ
ያለመከሰስ መብቱ ሳይነሳ በፀጥታ አካላት ድብደባ ደርሶበት ታስሯል ስለተባለው የደቡብ ክልል የምክር ቤት አባል ጉዳይ ከክልሉ ፖሊስ ምላሽ ማግኘት እንዳልቻለ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተናገረ፡፡
የክልሉ ፖሊስ ተመራጩ የት እንዳለ አላውቅም ሲል ለሸገር ተናግሯል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…