top of page

ታህሳስ 7፣ 2015- ያለመከሰስ መብቱ ሳይነሳ በፀጥታ አካላት ድብደባ ደርሶበት ታስሯል ስለተባለው የደቡብ ክልል የምክር ቤት አባል ጉዳይ ከክልሉ ፖሊስ ምላሽ

  • sheger1021fm
  • Dec 16, 2022
  • 1 min read

ያለመከሰስ መብቱ ሳይነሳ በፀጥታ አካላት ድብደባ ደርሶበት ታስሯል ስለተባለው የደቡብ ክልል የምክር ቤት አባል ጉዳይ ከክልሉ ፖሊስ ምላሽ ማግኘት እንዳልቻለ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተናገረ፡፡


የክልሉ ፖሊስ ተመራጩ የት እንዳለ አላውቅም ሲል ለሸገር ተናግሯል፡፡


የኔነህ ሲሳይ


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page