ታህሳስ 6፣ 2015- በአማራ እና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን እና ጤና ተቋማትን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተደረገ
- sheger1021fm
- Dec 15, 2022
- 1 min read
በአማራ እና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን እና ጤና ተቋማትን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተደረገ፡፡
ከሁለቱ ክልሎች የልማት ማህበሮች ጋር ስምምነቱን ያደረገው አለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊነት መብት ነው፡፡
ንጋቱ ሙሉ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Comments