top of page

ታህሳስ 5፣2017 - የአፍሪካ ህብረት የኮሚሽነርነት ምርጫ / au chairman candidates

በየአምስት ዓመቱ መሪዎቹን የሚመርጠው የአፍሪካ ህብረት ከሁለት ወራት በኋላ አዲስ ኮሚሽነር ለመሰየም በዝግጅት ላይ ነው፡፡


የህብረቱ ኮሚሽነር ለመሆን በምርጫ ዘመቻ ላይ ያሉት የኬንያው ፖለቲካና ራይላ ኦዲንጋ እና የጅቡቲው የውጪ ጉዳይና አለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር መሀመድ አሊ የሱፍ ናቸው፡፡


በመጪው ምርጫ ቢቀናዎ ምን ለመስራት አስበዋል? ሲሉ የመገናኛ ብዙሃን አባላት አዲስ አበባ የተገኙትን የጅቡቲውን የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴርን ጠይቀዋል፡፡


ከጠያቂዎቹ አንዱ ሸገር ራዲዮ ነው፡፡

የኔነህ ሲሳይ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page