top of page

ታህሳስ 5፣2017 - ከወር ደመወዙ ግማሽ ያህሉ የሚቆረጥበት ሰራተኛ ህይወት/ የገቢ ግብር ይቀነስ ጥያቄ

በተደጋጋሚ ከሚነሱ የሰራተኛው ጥያቄዎች ውስጥ ግንባር ቀደሙ የግብር (ታክስ) ጉዳይ ነው፡፡


በተለይም በታማኝነት ከወር ደመወዙ ግማሽ ያህሉ የሚቆረጥበት ሰራተኛ ህይወት ከጊዜ ወደ ጊዜ የበለጠ ችግረኛ እንዲሆን እያደረገው ነው፡፡


በሚበላው፣ በሚጠጣው የተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፍለው ሰራተኛ ጉዳይ ተደጋግሞ በመንግስት እንዲታይ ቢጠየቅም ምላሽ አላገኘም፡፡


ይብስኑ መንግስት የምሰበስበው ግብር ወይም ታክስ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም ይላል፡፡


ተህቦ ንጉሴ


ቀደም ተብለው የተሰሩ ተያያዥ ዘገባዎችን ያድምጡ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page