የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፤ ለግል ኦፕሬተሮች የሰጠው ፈቃድ ከሀገር ውስጥ በረራ የተገደበ እና የተሳፋሪውም ቁጥር ከ50 በላይ እንዳይሆን በህግ ደንግጓል፡፡
ላለፉት 80 ዓመታት በግምባር ቀደምትነት የአቪዬሽን ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ የግል ኦፕሬተሩን በዚህ መልክ ስትገድብ ከኋላዋ የመጡት እነኬንያ በሚሰጡት አገልግሎት እንዳጠፏት ይነገራል፡፡
ይህ አሰራር እስከ መቼ ይዘልቅ ይሆን?
በዚህ ዙሪያ የኢቪዬሽን ባለስልጣን እና በግል ዘርፍ የተሰማሩ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡
ምህረት ስዩም
##Ethiopian_airlines #ShegerWerewoch
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Website: https://shorturl.at/yCz7q
📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments