top of page

ታህሳስ 5፣2016 - ሌብነት ውስጥ የሚሳተፉት ሰራተኞችን እየቀጣሁ ነው ሲል የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ተናገረ

ህገወጥ ግንባታን፣ የጎዳና ላይ ንግድን ጨምሮ ሌሎች ህገወጥ ድርጊቶችን እንዲያስከብሩ ከማሰማራቸው ሰራተኞች ሌብነት ውስጥ የሚሳተፉትን እየቀጣሁ ነው ሲል የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ተናገረ፡፡


በዚህም 17 ሰራተኞችን ቀጥቻለሁ ከስራ እስከማገድም ደርሻለሁ ብሏል፡፡


ፋሲካ ሙሉ ወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page