top of page

ታህሳስ 5፣ 2015- የአዕምሮ እድገት ውስንነት እንዲሁም የኦቲዝም ችግር ያለባቸው ታዳጊዎች በብዙ ዘርፎች መብቶቻቸውን የተነፈጉ መሆኑ ተደጋግሞ ይነገራል


የአዕምሮ እድገት ውስንነት እንዲሁም የኦቲዝም ችግር ያለባቸው ታዳጊዎች በብዙ ዘርፎች መብቶቻቸውን የተነፈጉ መሆኑ ተደጋግሞ ይነገራል፡፡


በተለይ ታዳጊዎቹ የትምህርት እድል መነፈጋቸው አንዱ ቢሆንም መሰረታዊ የጤና ፍላጎት ከሆኑት ውስጥ የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ማግኘት ተቸግረዋል የሚያግዛቸውም ይፈልጋሉ ተብሏል፡፡


ምህረት ስዩም


ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Yorumlar


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page