ታህሳስ 5፣ 2015- የአዕምሮ እድገት ውስንነት እንዲሁም የኦቲዝም ችግር ያለባቸው ታዳጊዎች በብዙ ዘርፎች መብቶቻቸውን የተነፈጉ መሆኑ ተደጋግሞ ይነገራልDec 14, 20221 min readየአዕምሮ እድገት ውስንነት እንዲሁም የኦቲዝም ችግር ያለባቸው ታዳጊዎች በብዙ ዘርፎች መብቶቻቸውን የተነፈጉ መሆኑ ተደጋግሞ ይነገራል፡፡ በተለይ ታዳጊዎቹ የትምህርት እድል መነፈጋቸው አንዱ ቢሆንም መሰረታዊ የጤና ፍላጎት ከሆኑት ውስጥ የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ማግኘት ተቸግረዋል የሚያግዛቸውም ይፈልጋሉ ተብሏል፡፡ ምህረት ስዩምሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
የአዕምሮ እድገት ውስንነት እንዲሁም የኦቲዝም ችግር ያለባቸው ታዳጊዎች በብዙ ዘርፎች መብቶቻቸውን የተነፈጉ መሆኑ ተደጋግሞ ይነገራል፡፡ በተለይ ታዳጊዎቹ የትምህርት እድል መነፈጋቸው አንዱ ቢሆንም መሰረታዊ የጤና ፍላጎት ከሆኑት ውስጥ የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ማግኘት ተቸግረዋል የሚያግዛቸውም ይፈልጋሉ ተብሏል፡፡ ምህረት ስዩምሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
Yorumlar