top of page

ታህሳስ 4፣2016 - መንግስትም ፈቅዶ በፈረመው የካምፓላ ስምምነት መሰረት ለተፈናቃዮች እርዳታ እያቀረበ አይደለም ተብሏል

በጎንደር በሚገኝ እና ቀበሮ ሜዳ ተብሎ በሚጠራ የተፈናቃዮች መጠለያ ጣቢያ ከ2,700 በላይ ተፈናቃዮች እርዳታ እየጠበቁ ነው ተብሏል፡፡


መንግስትም ወዶና ፈቅዶ በፈረመው የካምፓላ ስምምነት መሰረት ለተፈናቃዮች አስፈላጊውን እርዳታ እያቀረበ አይደለም መባሉን ሰምተናል፡፡


ማርታ በቀለ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page