ታህሳስ 4፣2016 - መንግስትም ፈቅዶ በፈረመው የካምፓላ ስምምነት መሰረት ለተፈናቃዮች እርዳታ እያቀረበ አይደለም ተብሏልDec 14, 20231 min readበጎንደር በሚገኝ እና ቀበሮ ሜዳ ተብሎ በሚጠራ የተፈናቃዮች መጠለያ ጣቢያ ከ2,700 በላይ ተፈናቃዮች እርዳታ እየጠበቁ ነው ተብሏል፡፡መንግስትም ወዶና ፈቅዶ በፈረመው የካምፓላ ስምምነት መሰረት ለተፈናቃዮች አስፈላጊውን እርዳታ እያቀረበ አይደለም መባሉን ሰምተናል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በጎንደር በሚገኝ እና ቀበሮ ሜዳ ተብሎ በሚጠራ የተፈናቃዮች መጠለያ ጣቢያ ከ2,700 በላይ ተፈናቃዮች እርዳታ እየጠበቁ ነው ተብሏል፡፡መንግስትም ወዶና ፈቅዶ በፈረመው የካምፓላ ስምምነት መሰረት ለተፈናቃዮች አስፈላጊውን እርዳታ እያቀረበ አይደለም መባሉን ሰምተናል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የካቲት 4 2017 - ''ኢትዮጵያ እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች ፖሊሲ በቀየሩ ቁጥር ችግር ውስጥ እንዳትገባ የራሷን ፖሊሲ ልታሻሽል ይገባል'' የሲቪል እና የሞያ ማህበራት ኮንግረስ
Comments